Ethiopian pop star jail term cut

Ethiopian pop star jail term cut



ቴዲ
አፍሮ ሁለት ዓመት ተፈረደበት!

ከወራት በኋላ ሊፈታ ይችላል።

የጠቅላይ /ቤት ይግባኝ ሰሚ /ቤት ቴዲ ላይ ተወስኖ የነበረው 6 ዓመት እስራት ወደ 2ዓመት ዝቅ ብሎ የጥፋተኝነት ውሳኔው ተግባራዊ እንዲሆንበት መወሰኑ ተነግሯል።ውሳኔው እጁ ከተያዘበት ጊዜ ጀምሮ ስለሚልና አብዛኛውን ጊዜ እስር ያሳለፈ በመሆኑ ከጥቂት ወራት በኋላ አመክሮ ከተሰጠው ከጥቂት ወራት በኋላ ሊፈታ እንደሚችል ተዘግቧል።