Amharic

ካለሁበት 3፡ “ኢትዮጵያ ውስጥ የማውቀው ሁሉም ነገር ይናፍቀኛል”

ብዙ ኢትዮጵያውያን በብዙ ምክንያቶች ከአገራቸው ወጥተው በተለያዩ የዓለማችን ክፍሎች ይኖራሉ። በቆይታቸውም የሚኖሩበትን ሃገር በመልመድና በተውት አገር ናፍቆት ይቸገራሉ። በእንግሊዝ ነዋሪነቱን ያደረገው ባህሩም ለንደን ውስጥ የሚወዳቸው ብዙ ነገሮች ቢኖሩም ኢትዮጵያን ይናፍቃል። Read more

Amharic

የሳዑዲ ሴቶች አሁንም በርካታ ማድረግ የማይፈቅድላቸው ነገሮች አሉ

የሳዑዲ ሴቶች አሁንም በርካታ ማድረግ የማይፈቅድላቸው ነገሮች አሉ 29 ሴፕቴምበር 2017 Image copyright Getty Images በምድራችን ሴቶች እንዳያሽከረክሩ በመከልከል ብቸኛዋ ሃገር የነበረችው ሳዑዲ አረቢያ ከንጉሱ በመጣ ትዕዛዝ ዕገዳው በዚህ ሳምንት እንዲነሳ እና ከሚመጣው ሰኔ ጀምሮ […]

Amharic

ኢትዮጵያ ኢንተርኔትን በመዝጋቷ ከ130 ሚሊዮን ዶላር በላይ አጣች

29 ሴፕቴምበር 2017 ኢትዮጵያ ባለፉት ሁለት ዓመታት ለ36 ቀናት ያህል ኢንተርኔትን (በይነ-መረብ) በዘጋችበት ጊዜ ከ130 ሚሊዮን ዶላር በላይ አጥታለች ሲል የምሥራቅ እና ደቡባዊ አፍሪካ ዓለም አቀፍ የመረጃ ቴክኖሎጂ ፖሊሲ ትብብር የተሰኘው ተቋም ገለፀ። የተቋሙ ጥናት […]

Amharic

ላውሮ የስድስተኛውን ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች እንዲህ ገምቷል

ላውሮ የስድስተኛውን ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች እንዲህ ገምቷል 29 ሴፕቴምበር 2017 ለሊቨርፑል ከ200 በላይ ጨዋታዎችን ያደረገው ማርክ ላውረንሰን የዚህን ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች ውጤት ገምቷል። ከዚህ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች መካከል ያለፈው […]

Amharic

የአይ ኤስ መሪ ባግዳዲ ድምፁ ተሰማ

29 ሴፕቴምበር 2017 Image copyright AFP አጭር የምስል መግለጫ የአይ ኤስ መሪ አቡበከር አል ባግዳዲ የአይ ኤስ ታጣቂዎች የመሪያቸው የአቡበከር አል ባግዳዲ ነው ያሉትን የተቀዳ ድምፅ በድረ-ገፅ ለቀቁ። በዚህ በተቀዳው ድምፅ ላይ ተናጋሪው የአይ ኤስ […]

Amharic

”እዚህ ነው ዓይኔን ያጣሁት፤ ወደ ስፍራው ስመጣ የእሷን ዓይን የማይ ይመስለኛል”

”እዚህ ነው ዓይኔን ያጣሁት፤ ወደ ስፍራው ስመጣ የእሷን ዓይን የማይ ይመስለኛል” 29 ሴፕቴምበር 2017 Image copyright Abdisa Borena በርካቶች የዘንድሮውን የኢሬቻ በዓል በተሰበረ ስሜት ነው የሚያከበሩት። ከነዚህም መካከል አብዲሳ ቦረና ይገኝበታል። መስከረም 22/2009 ዓ.ም አብዲሳ […]