
- ሁሉ አይቅርብሽ አገር፣ ከዓለም የመጨረሻ – ከዓለም አንደኛ!
- በተሽከርካሪ ብዛት ከዓለም የመጨረሻ – በመላው ኢትዮጵያ 831ሺ ብቻ ናቸው
- ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ግን በዓመት እስከ 100ሺ ተሽከርካሪዎች እየገቡ ነው
- ኢትዮጵያ በዓለም የትራፊክ አደጋ አንደኛ ተብላላች-
- በዚህ ዓመት ብቻ 4ሺ554 ሰዎች ሞተዋል
- 10ሺ ሰዎች አካለ ጎድሎ ሆነዋል
- 100 ሚሊዮን ብር የሚገመት ንብረት ወድሟል
- ከሟቾቹ አብዛኞቹ ወጣቶች ናቸው
- መንግሥት የትንራንስፖርቱን ዘርፍ ለማሻሻል 300 ሚሊዮን ዳላር ከዓለም ባንክ ተቀብሏል
- የአሽከርካሪዎች ብቃት ማረጋገጫ ፍቃድ አዋጅን ለሦስተኛ ጊዜ ሊያሻሽል ነው
- እንደ ረቂቁ አዋጁ ፍቃድ የሚሰጠው 10ኛ ክፍል ያጠናቀቀና ዕድሜው ከ22 ዓመት በላይ መሆን አለበት።
- ስለዚህ ያልተማረ አይነዳም!
(ምንጭ ከፌዴራል ትራንስፖርት ባለስልጣን የተገኘ መረጃ )