Amharic

መንግሥት ተማሪዎችን ሊመግብ ነው

መንግስት በአዲስ አበባ ለሚገኙ ሁሉም የአንደኛ ደረጃ ተማሪዎች ቁርስና ምሳ እንደሚያቀርብ ማስታወቁን ኢትዮ ኤፍ ኤም ዘግቧል። የከተማ አሥተዳደድሩ ትምህርት ቢሮ እንደገለጸው በመንግስት ትምህርት ቤቶች ከ1ኛ እስከ 8ኛ ክፍል ያሉ ተማሪዎችን በሙሉ ለመመገብ መርሃ ግብር ተይዟል። […]

No Picture
Amharic

በአንድ ወር ውስጥ የተስተዋለው የዋጋ ጭማሪ

በአንድ ወር ውስጥ የተስተዋለው የዋጋ ጭማሪ በአዲስ አበባ – የመንግሥት የሆነው አዲስ ዘመን ጋዜጣ May 24, 2019 (ግንቦት 16/2011) እንደዘገበው። ከጋዜጣው ዘገባ ተቀናብሮ የተዘጋጀው ሰንጠረዥ ይህን ይመስላል። የጋዜጣውን ዘገባ ከሥር ማንበብ ይቻላል። ዓይነት ከአንድ ወር […]

Amharic

የመሬት ይዞታ አማራጮች በኢትዮጵያ

ቀደም ሲልም ሆነ በአሁኑ ጊዜ በኢትዮጵያ የመሬት ነገር አከራካሪና አነታራኪ ጉዳይ ነው። ከ1966 ዓ.ም በፊት የነበረው የመሬት ይዞታ በተለይ ከሰሜኑ የአገሪቱ ክፍል ውጭ በነበሩት ሁሉም አካባቢዎች የራሱ ሆነ ባሕሪይ የነበረው ሲሆን “የርስት፤ የጉልት” ግንኙነትን ያማከለ […]

Amharic

የጠ/ሚ አብይ ንግግርና እሚቀጥለው ምርጫ!

ሰሞኑን በአቶ ለማና ዶ/ር አብይ ንግግር ተደብድበናል።  የጠየቁት ይቅርታና እሱን መሳይ ንግግራቸው ከተጋነነው ጥፋታቸው በላይ የተጋነነ መስሎኛል። ምናልባት ወደፊት ሊያጠፉት ከሚችሉት እሚታሰብ ተቀማጭ አድርገው ካልሆነ መቸም ለማይረኩ ተቃዋሚዎቻቸው ብዙም ባይደክሙ ይሻላቸዋል። እንኳን እሚጠሏቸው እምንወዳቸውም ብንሆን […]

Amharic

የጥምር ዜግነት ጥያቄ እና ዳያስፖራው በኢትዮጵያ

አዲስ አበባ፦ የኢፌዴሪ ህገ መንግ ሥት አንቀጽ 38 የመምረጥና የመመረጥ መብት ያለው ማንኛውም ኢትዮጵያዊ ዜጋ ብቻ መሆኑን ይደነግጋል፡፡ የኢትዮጵያ የዜግነት አዋጅ ቁጥር 378/1996 ዓ.ም. አንቀጽ 4 ንኡስ አንቀጽ 7 አንድ ሰው የኢትዮጵያ ዜግነት በህግ ለማግኘት […]

No Picture
Amharic

ዶ/ር አብይ የኢህአዴግ ሊቀመንበር አቶ ደመቀ ም/ሊቀመንበር ሆነው በድጋሚ ተመረጡ

ሶስት አባላት ያሉት የቁጥጥር ኮሚሽን አመራር ምርጫም ተካሂዷል። የኢህአዴግ 11ኛው ድርጅታዊ ጉባኤው ዛሬ በማጠናቀቂያ ቀኑ የግንባሩን ሊቀመንበር እና ምክትል ሊቀመንበር ምርጫ አድርጓል። በዚህም መሰረት ዶክተር አብይ አህመድ የግንባሩ ሊቀመንበር አቶ ደመቀ መኮንን ደግሞ ምክትል ሊቀመንበር […]

No Picture
Amharic

ንግድ ባንክ ለዳያስፖራው የቤት መሥሪያ ብድር ማዘጋጀቱን አስታወቀ

  (ዳዊት ታዬ)- ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ወደ አገራቸው እንዲገቡ ባደረጉት ጥሪ መሠረት፣ በርካቶች ወደ አገር ቤት እንደመጡ መታዘብ ተችሏል፡፡ ከፖለቲከኞችና ከመብት ተሟጋቾች ባሻገር በርካታ የዳያስፖራው አባላት አዲሱን ዓመት […]

No Picture
Amharic

ኦነግ ወታደሮቹን ትጥቅ እንዲያስፈታ ተጠየቀ

  ዳዊት እንደሻው የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) አሁንም አስታጥቆ እያንቀሳቀሰ ያለውን ጦሩን ትጥቅ እንዲያስፈታ፣ ወታደሮቹንም በአስቸኳይ መንግሥት ወዳዘጋጀው ካምፕ እንዲያስገባ ተጠየቀ፡፡ የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልል መንግሥት የገጠርና ፖለቲካ አደረጃጀት ኃላፊ አቶ አዲሱ አረጋ፣ በግል የማኅበራዊ ድረ […]

Amharic

ኢንጂነር ክፍሌ ሆሮ የታላቁ ኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ስራ አስኪያጅ ሆነው ተሾሙ

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ኢንጂነር ክፍሌ ሆሮን የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ሥራ አስኪያጅ አድርጎ ሾሟል፡፡ የታላቁ ህዳሴ ግድብ ስራ አስኪያጅ ሆነው ሲያገለግሉ የነበሩት የኢንጂነር ስመኘው በቀለ ሞትን ተከትሎ የግድቡን ግንባታ ኢንጂነር ኤፍሬም ወ/ኪዳን ላለፉት ሁለት ወራት […]

No Picture
Amharic

ህዝቡ ከሥልጣን ይውረድ!

Tuesday, September 28, 2010 ፖለቲካ ያስጠላል። የሚያስጠላውም በግድ የሚያስፈልግ ነገር ስለሆነ ይሆናል። ፖለቲካ ያስፈልጋል ወይስ አያስፈልግም ማለት ራሱ ፖለቲካ ነው። የትም አገር ፖለቲካ ጣፍጦ፣ ማር ማር ብሎ አያውቅም። ሰዎች አንድ ነገር ውሸት ነው ወይም ሆን […]